ሲስተሙ (ክፍል ሶስት)
ሲስተሙ (ክፍል ሶስት) ሰው ግን ዋጋው ስንት ነው!? እኔ የሰውን ዋጋ ለማወቅ በተለመደው ጉግል ጥናቶችን ፈልጌ ነበር፤ በእኛ ሀገር የተሠራ ጥናት አልገጠመኝም፡፡ ለነገሩ እኛ እኮ ባህላችን አንዳንድ ነገሮች ላይ ከገንዘብ […]
ሲስተሙ (ክፍል ሶስት) ሰው ግን ዋጋው ስንት ነው!? እኔ የሰውን ዋጋ ለማወቅ በተለመደው ጉግል ጥናቶችን ፈልጌ ነበር፤ በእኛ ሀገር የተሠራ ጥናት አልገጠመኝም፡፡ ለነገሩ እኛ እኮ ባህላችን አንዳንድ ነገሮች ላይ ከገንዘብ […]
የሰው ሀብት ማኔጅመንት ኮንፈረንስ ለመሳተፍ በላስቬጋስ የነበረኝ ቆይታ በድል ተጠናቅቋል፡፡ ይሁን እንጂ ይሄን ግዙፍ ሀገር ረግጦ ዘመድ አዝማድ እና ጓደኛ ያለማግኘት ብልህነት ስላይደለ ከላስቬጋስ መልስ በዲሲ እና አካባቢዎቹ ትንሽ ቆይታ
አብዛኛውን ጊዜ አለም የምትሰጠን የሰጠናትን ቆጥራ ነው፡፡ በእርግጥ ይሄ ሁልጊዜ ላይገጣጠም ይችላል፤ አብላጫውን ማለቴ ነው፡፡ ይህንን ጽሑፍ የምትጽፈው ኮንፈረንስ ለመካፈል ከተሻገርኩበት ባር ማዶ ሰማይ ስር ነው፤ በአሜሪካ ላስ ቬጋስ የሚካሄደውን
ብዙ መሥሪያ ቤት እንደመሥራቴ መጠን የብዙ ሰዎችን ባህርይ ለማወቅ ጠቅሞኛል ብዬ አምናለሁ፡፡ በእርግጥ ሰውን ሙሉ በሙሉ ማወቅ የማይደረስበት ጥበብ ነው፡፡ ፊት ለፊት የሚታየውን እና የሚታወቀውን ባህርይ ማለቴ እንጂ፡፡ ዛሬ ከሥራ
ትልቁ መጽሐፍ ወንዱን “በላብህ ጥረህ ግረህ ብላ” ሲለው ሴቷን አትጣሪ አትጋሪ (ይባላል ግን?) ያላት አይመስለኝም፡፡ ከላይ የታዘዘ ይሁን ከታች የተመደበልን እንጃ ብቻ እኛም ከወንዶቹ ባልተናነሰ (ትሁት ልሁን ብዬ እንጂ በባሰ ሳይሆን አይቀርም) እንጥራለን፣ እንግራለን፣ እንደናገራለንም፡፡
የዛሬ ጽሑፌን መነሻ ሀሳብ ያገኘሁት ከዓመታት በፊት የሥራ ባልደረባዬ የነበረች ሴት በአንድ ገበያ መሀከል አግኝቼ ከነበረኝ ወግ ነው፡፡
ይሄ ቃል በሕጻናት አንደበት ሲባል ልክ ከአፋቸው ማር ጠብ የሚል ነው የሚመስለው፡፡ እምቢ አንዳንዴም ሳብ ብሎ ወደ እምቢየው! ይለጠጣል፡፡ እኛም እነሱ ሲሉት አንከፋም፡፡
በሥራ ላይ በቆየሁባቸው በርካታ ዓመታት ብዙ እውቀት አግኝቻለሁ፤ በሥራም፣ በስልጠናም፡፡ አንዳንዶቹ እውቀቶች ግን እውነተኛ እውቀቶች አይደሉም፡፡ ምክንያቱም ተግባራዊ ሲሆኑ አይታዩማ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ አንዱ በዓመት አንድ ጊዜ ወይንም ሁለት ጊዜ (እንደ
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ወግ ነው! Read More »
በዘመኑ አጠራር አንድ ባለሀብት ዘመድ አለችኝ፡፡ ባለሀብት ድሮ ድሮ ዲታ፣ ሞጃ፣ ሀብታም ይባል እንደነበረው፡፡ እና ይቺ ዘመዴ አንዱ የሀብቷ መጠን መለክያ በጣም አዲስ የሆነ ቴክኖሎጂ ውጤት ተጠቃሚ በመሆኗ ነው፤ በተለይ
እንዲያው አጋነንሽ አትበሉኝ እና (ከፈለጋችሁም በሉኝ) አንዲት ሴት እና አንድ ወንድ ተመሳሳይ ገድል ቢሠሩ ቀድሞ የሚወደሰው ወንዱ ነው፡፡ ቀድሞ መወደስ ብቻ አይደለም ገዝፎ የሚወደሰውም እሱ ነው፡፡ ይሄንን ያልኩት በተለያዩ አጋጣሚዎች ስላስተዋልኩ ነው፡፡