መረጃ: የመጻሕፍት ምረቃ ፕሮግራም

የኤዉበር ፍጹም አትናፍወርቅ ኪዳነማሪያም መጽሃፍ ምርቃት!

በቅድምያ የከበረ ሰላምታችን ይድረስም!

“በመጨመ± ለመሪነት ኣለመታጨቷ” እና “የትውስታዎቼ ቅምሻ” በሚሉ ርዕሶች የጻፍናቸውን የየራሳችንን መጻሕፍት ቅዳሜ መስከረም 19 ቀን 2016 ዓም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትር ቤት አዳራሽ ልናስመርቅ ቀን ቆርጠናል! እርስዎም ከቤተሰቦችምና ወዳጆችዎ ጋር ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ተገኝተው የዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ተሳታፊ እንዲሆኑ በክብር ተጋብዘዋል!

በፍፁም አጥናፍወርቅ ኪዳነማርያም

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *