አለማድነቅ እራስን መንፈግ ነው!
አንድ የከተማችን ታዋቂ ካፌ ውስጥ ከሰዎች ጋር ቁጭ ብለን የሥራ ጉዳይ ላይ ስንወያይ ለሥራችን ሙያዊ እገዛ እንደሚያስፈልገን አምነን ምክረ ሀሳብ እንዲሰጡን የሰዎችን ሥም “እከሊት እና እከሌ” እያልን ሀሳብ እያውጣጣን ነበር፡፡
አለማድነቅ እራስን መንፈግ ነው! Read More »
አንድ የከተማችን ታዋቂ ካፌ ውስጥ ከሰዎች ጋር ቁጭ ብለን የሥራ ጉዳይ ላይ ስንወያይ ለሥራችን ሙያዊ እገዛ እንደሚያስፈልገን አምነን ምክረ ሀሳብ እንዲሰጡን የሰዎችን ሥም “እከሊት እና እከሌ” እያልን ሀሳብ እያውጣጣን ነበር፡፡
አለማድነቅ እራስን መንፈግ ነው! Read More »
ከእሷ ጀርባ ብዙ ጊዜ ከጠንካራ ወንድ ጀርባ ጠንካራ ሴት እንዳለች ይነገራል፡፡ በእርግጥም ሐቅ ነው፡፡ ይህንንም ያስተዋሉ ሰዎች ሊመሠገኑ ይገባቸዋል፡፡ ምክንያቱም ለዘመናት ሴቷ ትደክማለች ግን ከጓዳ አውጥቶ ያሞገሳት እምብዛም አልነበረም፡፡ እንኳን
ሲስተሙ (ክፍል 4- የመጨረሻ) በአሜሪካ በነበረኝ ጥቂት ግን ጥፍጥ ያለ የቀናት ቆይታዬ ያልተደነቅኩባቸው ነገሮችም አሉ፡፡ ቀጥታ ወደ እነሱ ከመግባቴ በፊት ካለፉት አድናቆቶቼ ለማጠቃለያ ሰብሰብ ላድርጋቸው፡፡ በዋናነት የእኛ ብርቅዬዋ መሳለጫ መንገድ
ሲስተሙ (ክፍል 4- የመጨረሻ) Read More »
ሲስተሙ (ክፍል ሶስት) ሰው ግን ዋጋው ስንት ነው!? እኔ የሰውን ዋጋ ለማወቅ በተለመደው ጉግል ጥናቶችን ፈልጌ ነበር፤ በእኛ ሀገር የተሠራ ጥናት አልገጠመኝም፡፡ ለነገሩ እኛ እኮ ባህላችን አንዳንድ ነገሮች ላይ ከገንዘብ
የሰው ሀብት ማኔጅመንት ኮንፈረንስ ለመሳተፍ በላስቬጋስ የነበረኝ ቆይታ በድል ተጠናቅቋል፡፡ ይሁን እንጂ ይሄን ግዙፍ ሀገር ረግጦ ዘመድ አዝማድ እና ጓደኛ ያለማግኘት ብልህነት ስላይደለ ከላስቬጋስ መልስ በዲሲ እና አካባቢዎቹ ትንሽ ቆይታ
አብዛኛውን ጊዜ አለም የምትሰጠን የሰጠናትን ቆጥራ ነው፡፡ በእርግጥ ይሄ ሁልጊዜ ላይገጣጠም ይችላል፤ አብላጫውን ማለቴ ነው፡፡ ይህንን ጽሑፍ የምትጽፈው ኮንፈረንስ ለመካፈል ከተሻገርኩበት ባር ማዶ ሰማይ ስር ነው፤ በአሜሪካ ላስ ቬጋስ የሚካሄደውን
ብዙ መሥሪያ ቤት እንደመሥራቴ መጠን የብዙ ሰዎችን ባህርይ ለማወቅ ጠቅሞኛል ብዬ አምናለሁ፡፡ በእርግጥ ሰውን ሙሉ በሙሉ ማወቅ የማይደረስበት ጥበብ ነው፡፡ ፊት ለፊት የሚታየውን እና የሚታወቀውን ባህርይ ማለቴ እንጂ፡፡ ዛሬ ከሥራ
ትልቁ መጽሐፍ ወንዱን “በላብህ ጥረህ ግረህ ብላ” ሲለው ሴቷን አትጣሪ አትጋሪ (ይባላል ግን?) ያላት አይመስለኝም፡፡ ከላይ የታዘዘ ይሁን ከታች የተመደበልን እንጃ ብቻ እኛም ከወንዶቹ ባልተናነሰ (ትሁት ልሁን ብዬ እንጂ በባሰ ሳይሆን አይቀርም) እንጥራለን፣ እንግራለን፣ እንደናገራለንም፡፡
ይሄ ቃል በሕጻናት አንደበት ሲባል ልክ ከአፋቸው ማር ጠብ የሚል ነው የሚመስለው፡፡ እምቢ አንዳንዴም ሳብ ብሎ ወደ እምቢየው! ይለጠጣል፡፡ እኛም እነሱ ሲሉት አንከፋም፡፡
በሥራ ላይ በቆየሁባቸው በርካታ ዓመታት ብዙ እውቀት አግኝቻለሁ፤ በሥራም፣ በስልጠናም፡፡ አንዳንዶቹ እውቀቶች ግን እውነተኛ እውቀቶች አይደሉም፡፡ ምክንያቱም ተግባራዊ ሲሆኑ አይታዩማ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ አንዱ በዓመት አንድ ጊዜ ወይንም ሁለት ጊዜ (እንደ
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ወግ ነው! Read More »